Search

በነጻ የሚታደሉ የታተሙ መጽሐፎች፣
ኢመጽሐፎችና የኦዲዮ መጽሐፎች፤

የዕብራውያን መልዕክት፤

አማርኛ 56

በዕብራውያን ላይ የተሰጡ ስብከቶች (I) - እምነታችሁን እንዴት ማጠንከር ትችላላችሁ?

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928260157 | ገጾች፤ 324

ኢ-መጽሐፍት እና የድምጽ መጽሐፍትን በነጻ ያውርዱ

የሚፈልጉትን የፋይል ቅርጸት ይምረጡ እና በሞባይል መሳリያዎ፣ ኮምፒውተር ወይም ታብሌት ላይ በደህንነት በማውረድ በማንኛውም ጊዜ እና ቦታ የስብከት ስብስቦችን ያንብቡ እና ያዳምጡ። ሁሉም ኢ-መጽሐፍት እና የድምጽ መጽሐፍት ሙሉ በሙሉ ነጻ ናቸው።

የድምጽ መጽሐፍትን ከዚህ በታች ባለው ማጫወቻ በኩል ማዳመጥ ይችላሉ። 🔻
የታተመ መጽሐፍ ይኑርዎት
በአማዞን ላይ የታተመ መጽሐፍ ይግዙ
የማውጫ ሰሌዳ

መቅድም 
1. የሚሽን ትምህርት ቤት ክፍል (ዕብራውያን 1፡1-3) 
2. እግዚአብሄር በዚህ በመጨረሻው ዘመን በልጁ ተናግሮናል (ዕብራውያን 1፡1-6)
3. የሰማናቸውን ነገሮች አጥብቀን ልናምንባቸው ይገባናል (ዕብራውያን 2፡1-18)
4. ሊቀ ካህኑን ኢየሱስን በጥልቀት እናጢነው (ዕብራውያን 2፡15) 
5. ለጌታ ታማኝነት ምስጋና ይሁንና መዳናችሁን አሰላስሉ (ዕብራውያን 3፡1-4) 
6. የጌታ ጽድቅ በእርሱ የተባረከ የደህንነት አልብሶናል (ዕብራውያን 3፡1-19) 
7. ለልቦቻችን እውነተኛ እምነት ለማግኘት ምን ማድረግ አለብን? (ዕብራውያን 4፡1-16)
8. እንግዲያውስ ወደ እግዚአብሄር ዕረፍት ለመግባት እንትጋ (ዕብራውያን 4፡1-13)
9. እኛም ደግሞ የእግዚአብሄር መንፈሳዊ ካህናት ነን (ዕብራውያን 5፡1-14) 
10. በእግዚአብሄር የተሾሙ ካህናት (ዕብራውያን 5፡1-11) 
11. የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል ሁሌም ፍጹማን ያደርገናል (ዕብራውያን 6፡1-8) 
12. እግዚአብሄር ምን ነገረን? (ዕብራውያን 6፡1-20) 
13. እግዚአብሄር ለእኛ ያደረገልንን አውቀን ሁላችንም የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል እናገልግል (ዕብራውያን 6፡9-12) 

አሁን እያንዳንዱ ሐጢያተኛ በእውነተኛው ወንጌል ማመን አለበት፡፡ እግዚአብሄር የሰጠው የደህንነት ወንጌል በእግዚአብሄር ጽድቅ ውስጥ የተገለጠው የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል ነው፡፡ የዕብራውያን መጽሐፍ ጸሐፊ የተሳሳተውን እምነታችሁን ለማረም እየሞከረ ነው፡፡ ስለዚህ እምነታችን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል መሠረት ላይ ጠልቆ መተከል ያስፈልገዋል፡፡ በዚህ ፍጹም የወንጌል እውነት ላይ በእርግጠኝነት ተጫምተው የሚቆሙ ሰዎች በኢየሱስ ክርስቶስ ጽድቅ ላይ ባለው እምነት እንደሚኖሩ የተረጋገጠ ነው፡፡
ተጨማሪ
በነጻ የሚታደል የታተመ መጽሐፍ፤
ይህንን የታተመ መጽሐፍ ጋሪው ላይ ጨምር፤

ከዚህ ርዕሰ ጋር የተዛመዱ መጽሐፎች

The New Life Mission

በዳሰሳ ጥናታችን ይሳተፉ

ስለእኛ እንዴት ሰሙ?