Search

በነጻ የሚታደሉ የታተሙ መጽሐፎች፣
ኢመጽሐፎችና የኦዲዮ መጽሐፎች፤

ዘፍጥረት፤

አማርኛ 24

በዘፍጥረት ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅲ) - አሁን ውጥንቅጥ፤ ባዶነት ወይም ጨለማ የለም (Ⅰ)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928231201 | ገጾች፤ 386

ኢ-መጽሐፍት እና የድምጽ መጽሐፍትን በነጻ ያውርዱ

የሚፈልጉትን የፋይል ቅርጸት ይምረጡ እና በሞባይል መሳリያዎ፣ ኮምፒውተር ወይም ታብሌት ላይ በደህንነት በማውረድ በማንኛውም ጊዜ እና ቦታ የስብከት ስብስቦችን ያንብቡ እና ያዳምጡ። ሁሉም ኢ-መጽሐፍት እና የድምጽ መጽሐፍት ሙሉ በሙሉ ነጻ ናቸው።

የድምጽ መጽሐፍትን ከዚህ በታች ባለው ማጫወቻ በኩል ማዳመጥ ይችላሉ። 🔻
የታተመ መጽሐፍ ይኑርዎት
በአማዞን ላይ የታተመ መጽሐፍ ይግዙ
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 

1. እግዚአብሄር የሰማያት ከዋክብቶች አድርጎ አበጅቶናል (ዘፍጥረት 1፡14-19) 
2. የሰንበት ቀን እግዚአብሄር ሐጢያቶቻችንን በሙሉ ያስወገደበትን በረከት ያመለክታል (ዘፍጥረት 2፡1-3) 
3. እግዚአብሄር ዩኒቨርስንና በውስጡ ያሉትን ነገሮች ሁሉ ከፈጠረ በኋላ ያረፈበት ሰባተኛው ቀን (ዘፍጥረት 2፡1-3) 
4. እግዚአብሄር ሰባተኛውን ቀንባረከው፤ ቀደሰውም (ዘፍጥረት 2፡1-3) 
5. እግዚአብሄር ለሰው ዘር እውነተኛ ዕረፍትን ሰጥቶዋል (ዘፍጥረት 2፡1-3) 
6. እግዚአብሄር እንዴት አበጀን? (ዘፍጥረት 2፡1-3) 
7. የተታለልነው በምንድነው? (ዘፍጥረት 3፡1-7) 
8. በማናቸውም ሰው ሰራሽ ሐይማኖታዊ እምነት ፈጽሞ ከሐጢያት መዳን አንችልም (ዘፍጥረት 4፡1-4) 
9. በስርየት መስዋዕት ውስጥ ዘላለማዊው ደህንነት አስቀድሞ ተገልጦዋል (ዘፍጥረት 4፡1-4) 
10. የመንፈሳዊ መስዋዕትና የስጋዊ መስዋዕት ተቃርኖ (ዘፍጥረት 4፡1-5) 
11. በቃሉ ላይ ተመስርተን በእግዚአብሄር ልናምን ይገባናል (ዘፍጥረት 4፡1-5) 
12. እረኞች ሆነን እንኑር (ዘፍጥረት 4፡1-5) 
13. የዓለምን ሐጢያቶች መደምሰስ የቻለው ብቸኛው ፍጹም ማስተሰርያ ኢየሱስ ክርስቶስ ነበር (ዘፍጥረት 4፡1-7) 
14. ልቦቻችንን ከእግዚአብሄር ጽድቅ ጋር ማቆራኘት አለብን (ዘፍጥረት 4፡1-7) 
15. በእግዚአብሄር ፊት አቤል ማነው? ቃየንስ ማነው? (ዘፍጥረት 4፡1-24) 
 
ሐይል የሌለን ብንሆንም የእግዚአብሄር ቃል ሐይል ስላለው ቃሉ ምድር ላይ ሲወድቅ ያለ ችግር ፍሬ ያፈራል፡፡ በተጨማሪም የእግዚአብሄር ቃል ሕያው ስለሆነ ዛሬም፤ ነገም፤ ለዘላለምም የማይለወጥ መሆኑን ራሳችን ማየት እንችላለን፡፡ የእግዚአብሄር ቃል እንደ ሰው ቃሎች ስላይደለ ፈጽሞ አይለወጥም፡፡ ሁሌም የታመነ ነው፡፡ እግዚአብሄር ሲናገር በቃሎቹ መሰረት በትክክል ይፈጸማል፡፡ የእግዚአብሄር ቃል ስልጣን ስላለው እግዚአብሄር ‹‹ብርሃን ይሁን›› ሲል ብርሃን ሆነ፡፡ ‹‹ታላላቅ ብርሃናትና ታናናሽ ብርሃናት ይሁኑ›› ሲል ባዘዘው መሰረት ተፈጸመ፡፡
ተጨማሪ
The New Life Mission

በዳሰሳ ጥናታችን ይሳተፉ

ስለእኛ እንዴት ሰሙ?