Search

የቪዲዮ መልዕክቶች ከአጋር ሠራተኞች፤

“በእርሱ በሚያምን አይፈረድበትም፤ በማያምን ግን በአንዱ በእግዚአብሔር ልጅ ስም ስላላመነ አሁን ተፈርዶበታል።” — ዮሐንስ 3፥18

  • Mesfin Berhanu Ubba
  • Ethiopia
  • 12/11/2021 59510

ሰው በኢየሱስ ክርስቶስ የተፈጸመውን የደኅንነቱን ሥራ ባለማመኑ ብቻ ይፈረድበታል‼️ ኢየሱስ ዓለምን ከኃጢአት ያዳነው በውኃና በደም ነው። ማለትም ኢየሱስ ተጠምቆና ተሰቅሎ ዓለም አድኗል። ስለዚህ የኢየሱስን ጥምቀት የማያምን አሁን ተፈርዶበታል‼️

The New Life Mission

በዳሰሳ ጥናታችን ይሳተፉ

ስለእኛ እንዴት ሰሙ?